La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዳንኤል 6:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚህም ዐይነት ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁን በፊርማ አጸና።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስለዚህ ንጉሥ ዳርዮስ ዐዋጁ ተጽፎ እንዲወጣ አደረገ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ንጉሡም ዳርዮስ ጽሕፈቱንና ትእዛዙን ጻፈ።

Ver Capítulo



ዳንኤል 6:9
6 Referencias Cruzadas  

ንጉሥ ሆይ! እንግዲህ መልካም ፈቃድህ ቢሆን፥ ንግሥት አስጢን ከእንግዲህ ወዲህ ወደ አንተ ፊት መቅረብ ከቶ እንዳይፈቀድላት የሚገልጥ ውሳኔህን በዐዋጅ አስተላልፍ፤ ይህም ውሳኔ ከቶ የማይለወጥ ሆኖ ለዘለዓለም ይጸና ዘንድ በፋርስና በሜዶን ሕግ ውስጥ እንዲመዘገብ ትእዛዝ አስተላልፍ፤ የአስጢንንም የንግሥትነት ማዕርግ ከእርስዋ ለተሻለች ለሌላ ሴት ስጥ።


በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።


ማዳን ስለማይችሉ በመሪዎች ወይም በማንኛውም ፍጡር አትተማመኑ።


በገባኸውም ቃል ብትያዝ፥


እንግዲህ ትንፋሹ አፍንጫው ላይ በሆነች በሟች ሰው መተማመናችሁ ይቅር፤ እርሱ ለምንም አይጠቅምም።