La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 8:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚ​ያ​ችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 8:8
10 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ የሰማርያ አገር ሰዎች ወደ ኢየሱስ በመጡ ጊዜ ከእነርሱ ጋር እንዲቈይ ለመኑት፤ እርሱም ሁለት ቀን እዚያ ቈየ።


አሕዛብ ይህን በሰሙ ጊዜ ደስ አላቸው፤ የጌታንም ቃል አከበሩ፤ ለዘለዓለም ሕይወት የተመረጡትም ሁሉ አመኑ።


ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ።


ከውሃው ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ወሰደው፤ ጃንደረባውም ዳግመኛ አላየውም፤ ይሁን እንጂ ደስ እያለው ጒዞውን ቀጠለ።