ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።
በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ስለዚህ የሰማርያ አገር ሰዎች ወደ ኢየሱስ በመጡ ጊዜ ከእነርሱ ጋር እንዲቈይ ለመኑት፤ እርሱም ሁለት ቀን እዚያ ቈየ።
አሕዛብ ይህን በሰሙ ጊዜ ደስ አላቸው፤ የጌታንም ቃል አከበሩ፤ ለዘለዓለም ሕይወት የተመረጡትም ሁሉ አመኑ።
ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ።
ከውሃው ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ወሰደው፤ ጃንደረባውም ዳግመኛ አላየውም፤ ይሁን እንጂ ደስ እያለው ጒዞውን ቀጠለ።