Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 8:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 በዚ​ያ​ችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 8:8
10 Referencias Cruzadas  

የሰማርያ ሰዎችም ወደ እርሱ በመጡ ጊዜ በእነርሱ ዘንድ እንዲኖር ለመኑት፤ በዚያም ለሁለት ቀን ያህል ቆየ።


አሕዛብም ሰምተው ደስ አላቸው፤ የእግዚአብሔርንም ቃል አከበሩ፤ ለዘለዓለም ሕይወትም የተዘጋጁ ሁሉ አመኑ፤


በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።


ከውሃውም ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ነጠቀው፤ ጃንደረባውም ሁለተኛ አላየውም፤ ደስ ብሎት መንገዱን ይሄድ ነበርና።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos