La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 8:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቤላዕ ዘሮች አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁድ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለቤ​ላም ልጆች ነበ​ሩት፤ አዳር፥ ጌራ፥ አቤ​ሁድ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁድ፥

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 8:3
5 Referencias Cruzadas  

የብንያም ልጆች፦ ቤላዕ፥ ቤኬር፥ አሽቤል፥ ጌራ፥ ናዕማን፥ ኤሒ፥ ሮሽ፥ ሙፊም፥ ሑፊምና አረድ ናቸው።


ኖሐና ራፋ ተብለው የሚጠሩት ናቸው።


አቢሹዓ፥ ናዕማን፥ አሖሐ፥


የቤላም ልጆች አርድና ናዕማን ናቸው። ከናዕማናውያን ወገን ናዕማን፥


ከዚህ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ከብንያም ነገድ ግራኝ የነበረውን የጌራን ልጅ ኤሁድን አዳኝ አድርጎ አስነሣቸው፤ የእስራኤል ሕዝብ ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞአብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።