La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 2:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኤታንም ዐዛርያ የተባለ አንድ ወንድ ልጅ ወለደ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የኤታን ወንድ ልጅ፤ አዛርያ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የኤታንም ልጅ አዛርያ ነበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኤ​ታ​ንም ልጅ አዛ​ርያ ነበረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የኤታንም ልጅ አዛርያ ነበረ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 2:8
2 Referencias Cruzadas  

ከዛራሕ ትውልድ አንዱ የሆነው የካርሚ ልጅ ዓካን ለእግዚአብሔር ከተለየው ምርኮ በስርቆት ወስዶ በመደበቁ ምክንያት በእስራኤል ሕዝብ ላይ መቅሠፍት አምጥቶ ነበር።


ሔጽሮን ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም ይራሕመኤል፥ ራምና ካሌብ ተብለው የሚጠሩ ናቸው፤