La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 8:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነገር ግን ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ጥበብን ማግኘት እንደማይቻል በመረዳቴ፥ ጥበብ የማን ስጣታ እንደ ሆነች መረዳቱ ራሱ የማስተዋል ምልክት ነው። ወደ ጌታ ጸለይሁ፥ ተማፀንሁት፥ ከልቤም እንዲህ አልሁ፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እር​ሷን ካል​ሰ​ጠኝ በቀር እን​ደ​ማ​ላ​ገ​ኛት በዐ​ወ​ቅሁ ጊዜ ይህ ምክር ከጥ​በብ ሆነ፤ የማን ስጦ​ታም እንደ ሆነች ዐውቅ ዘንድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸለ​ይሁ፥ ለመ​ን​ሁ​ትም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 8:21
0 Referencias Cruzadas