Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 8:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እር​ሷን ካል​ሰ​ጠኝ በቀር እን​ደ​ማ​ላ​ገ​ኛት በዐ​ወ​ቅሁ ጊዜ ይህ ምክር ከጥ​በብ ሆነ፤ የማን ስጦ​ታም እንደ ሆነች ዐውቅ ዘንድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸለ​ይሁ፥ ለመ​ን​ሁ​ትም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ነገር ግን ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ጥበብን ማግኘት እንደማይቻል በመረዳቴ፥ ጥበብ የማን ስጣታ እንደ ሆነች መረዳቱ ራሱ የማስተዋል ምልክት ነው። ወደ ጌታ ጸለይሁ፥ ተማፀንሁት፥ ከልቤም እንዲህ አልሁ፦

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 8:21
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos