La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 19:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጻድቁ በር ላይ እንደነበሩት ኃጢአተኞች፥ እነርሱም ታወሩ፤ ጨለማ ሊውጣቸው በዙሪያቸው ባሰፈሰፈ ጊዜም፥ በበሩ ለመውጣት እያንዳንዱ መንገድን በዳሰሳ ማግኘት ነበረበት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብር​ሃ​ናት ከባ​ሕ​ር​ያ​ቸው ተለ​ው​ጠ​ው​ባ​ቸው ነበ​ርና፤ የዜ​ማ​ውን ነገር በማ​ወቅ የበ​ገ​ናው ስም እን​ደ​ሚ​ለ​ወጥ፥ የቀ​ናም ሆኖ በዜ​ማው ጸንቶ እን​ደ​ሚ​ኖር በየ​ወ​ገ​ና​ቸው የተ​ፈ​ጠ​ሩ​ትን በማ​የት ፈጽሞ የሚ​ሰ​ፈር ሥራም፥ እን​ዲሁ ነው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 19:17
0 Referencias Cruzadas