La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፍጡርህ ያንተ የፈጣሪው አገልጋይ ነውና፥ ኃጥአተኛውን ለመቅጣት ይወጠራል፤ አንተን ለሚያምኑት ሲል ደግሞ ይላላል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ፈጣሪ ሆይ፥ ፍጥ​ረቱ ሁሉ ለአ​ንተ ያገ​ለ​ግ​ላ​ልና፥ በዐ​መ​ፀ​ኞች ላይ የሚ​ላክ ፍር​ድን ታመ​ጣ​ለህ፥ በአ​ንተ ወደ​ሚ​ታ​መ​ኑም ይደ​ርስ ዘንድ ደስ​ታን ትሰ​ጣ​ለህ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:24
0 Referencias Cruzadas