La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 14:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሐውልቶች ይመለኩ ዘንድ ያዘዙ ገዢዎች ነበሩ፤ ከእነርሱ ርቀው የሚኖሩ በመሆናቸው በግንባር አክብሮታቸውን መግለጽ ላልቻሉት ሁሉ፥ የሚያከብሩትን ንጉሥ ምስል ያዩ ዘንድ፥ የገጽታው ንድፍ ተሠርቶ ይቀርብላቸው ነበር። ዓላማውም ከዓይነ የራቀውን በቅርብ እንዳለ ማስመሰል ነበር።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሩቅ ስለ​ሚ​ኖሩ ፊት ለፊት ሊያ​ከ​ብ​ሯ​ቸው የማ​ይ​ቻ​ላ​ቸ​ውን ሰዎች ቅርፁ በሩቅ ያለ መል​ካ​ቸ​ውን ቀረፁ፥ በእ​ነ​ርሱ ዘንድ ክቡር ለሚ​ሆን ለን​ጉ​ሡም ግልጥ የሆነ ምስል ሠሩ​ለት። የሌ​ለ​ው​ንም እን​ዳለ አድ​ር​ገው በት​ጋት ይለ​ም​ናሉ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 14:17
0 Referencias Cruzadas