La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለመላው እስራኤል በተሰጠው ለዘለዓለም ጸንቶ በሚኖረው ትእዛዝ መሠረት ለበዓላት ብዙ ጊዜ ብቻዬን ወደ ኢየሩሳሌም እሄድ ነበር። ካመረትሁት ሁሉ የመጀመሪያውን አሥራት ከከብቶቼም በመጀመሪያ የተወለደውን፤ ከበጐቼም በመጀመሪያ የተሸለተውን ጠጉር ይዤ ወደ ኢየሩሳሌም እሄድና በቤተ መቅደስ

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔ ግን በዘ​ለ​ዓ​ለ​ማዊ ትእ​ዛዝ ለእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ እንደ ተጻፈ በበ​ዓ​ላት ቀን ብቻ​ዬን ብዙ ጊዜ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄድ ነበር፤ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያም ከሸ​ለ​ት​ሁት ከበ​ጎች ፀጕር ለአ​ሮን ልጆች ለካ​ህ​ናቱ ወደ መሠ​ዊ​ያው እወ​ስ​ድ​ላ​ቸው ነበር።

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:6
0 Referencias Cruzadas