ሮሜ 11:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ወይስ ብድሩን እንዲመልስ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው?” አዲሱ መደበኛ ትርጒም “እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው?” አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ለእግዚአብሔር የሚያበድርና ያበደረውንም የሚወስድ ማነው?” የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ብድሩን ይከፍል ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ ማን አበደረው?” መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው? |
አንተን እንድትበልጥ ማን አድርጎሃል? ያልተቀበልከውስ ምን አለህ? እንግዲህ የተቀበልክ ከሆንክ፥ እንዳልተቀበልክ የምትመካው ስለ ምንድነው?