La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 73:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ችግ​ረኛ አፍሮ አይ​መ​ለስ፤ ድሃና ምስ​ኪን ስም​ህን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።

Ver Capítulo



መዝሙር 73:21
5 Referencias Cruzadas  

ቀስተኞቹ ከበቡኝ፥ ኩላሊቴንም ቈራረጠ፥ እርሱም አልራራም፥ ሐሞቴን በምድር ላይ አፈሰሰ።


የዳዊት መዝሙር። በክፉዎች ላይ አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፥


በጌታ ጽና በተዕግሥትም ጠብቀው። መንገዱም በቀናችለትና በሚያደባ ሰው አትቅና።


የክፉዎችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኩላሊቴ ውስጥ ተከለ።