Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 73:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ችግ​ረኛ አፍሮ አይ​መ​ለስ፤ ድሃና ምስ​ኪን ስም​ህን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 73:21
5 Referencias Cruzadas  

ተዘ​ልዬ ስኖ​ርም ጣለኝ፤ የራስ ጠጕ​ሬን ይዞ ነጨው፤ እንደ ዓላ​ማም አድ​ርጎ አቆ​መኝ፤ እንደ ጉበ​ኛም ተመ​ለ​ከ​ተኝ።


አቤቱ፥ በመ​ዓ​ትህ አት​ቅ​ሠ​ፈኝ፥ በመ​ቅ​ሠ​ፍ​ት​ህም አት​ገ​ሥ​ጸኝ።


ነፍሴ ስድ​ብን ጠግ​ባ​ለ​ችና፥ ለሥ​ጋ​ዬም ድኅ​ነ​ትን አጣሁ።


ጠላት በቅ​ዱ​ሳ​ንህ ላይ እንደ ከፋ መጠን፥ ሁል​ጊዜ በት​ዕ​ቢ​ታ​ቸው ላይ እጅ​ህን አንሣ።


ሄ። የሰ​ገ​ባ​ውን ፍላ​ጻ​ዎች በኵ​ላ​ሊቴ ውስጥ ተከለ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos