Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 73:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ችግ​ረኛ አፍሮ አይ​መ​ለስ፤ ድሃና ምስ​ኪን ስም​ህን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 73:21
5 Referencias Cruzadas  

በትዕግሥት ጸንተህ እግዚአብሔር የሚያደርገውን ለማየት ተጠባበቅ፤ ሌሎች ሰዎች ክፉ ሐሳባቸው ቢሳካላቸው አትበሳጭ።


ቀስተኞቹ ከበቡኝ ያለ ርኅራኄ ኲላሊቶቼን ቈራረጡ፤ ሐሞቴንም በምድር ላይ አፈሰሱ፤


ፍላጻዎቹንም አስፈንጥሮ ወደ ሰውነቴ ጠልቀው እንዲገቡ አደረገ።


ይህም የሆነው ትዕቢተኞችና ክፉዎች ሰዎች ሲበለጽጉ በማየቴ ቅናት አድሮብኝ ነው።


በክፉዎች ምክንያት አትበሳጭ፤ ኃጢአት በሚሠሩም አትቅና።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios