የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን።
የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን።
የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።
እንደ ሊባኖስ ላም ያከሳዋል። ተወዳጅ ግን አንድ ቀንድ እንዳለው ርኤም ልጅ ነው።
በተጨነቅሁ ጊዜ ጌታን ጠራሁት፥ መለሰልኝ፥ አሰፋልኝም።