La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 28:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና ጌታ ይመስገን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልመናዬን ቃል ሰምቷልና፣ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የልመናዬን ድምፅ ስለ ሰማኝ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እንደ ሊባ​ኖስ ላም ያከ​ሳ​ዋል። ተወ​ዳጅ ግን አንድ ቀንድ እን​ዳ​ለው ርኤም ልጅ ነው።

Ver Capítulo



መዝሙር 28:6
6 Referencias Cruzadas  

በተጨነቅሁ ጊዜ ጌታን ጠራሁት፥ መለሰልኝ፥ አሰፋልኝም።