La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 124:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን ጌታ ይመስገን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በጥርሳቸው ከመዘንጠል የጠበቀን፣ እግዚአብሔር ይባረክ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጠላቶቻችን እንዲደመስሱን ያላደረገ እግዚአብሔር ይመስገን።

Ver Capítulo



መዝሙር 124:6
7 Referencias Cruzadas  

ገፈተሩኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፥ ጌታ ግን አገዘኝ።


ከሚያስጨንቁኝ ከኃጢአተኞች፥ ነፍሴንም ከሚከብቡአት ከጠላቶቼ።


አሁንስ ከጌታ ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ አሁንም በተራራው ላይ ቆቅን እንደሚሻ ሰው ይህን ያህል የእስራኤል ንጉሥ እኔን ስለምን ያሳድዳል?”