La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 109:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጆቹም ያለ አባት ይቅሩ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልጆቹ ድኻ አደጎች ይሁኑ፤ ሚስቱም መበለት ትሁን።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልጆቹ ያለ አባት ይቅሩ፤ ሚስቱም ባልዋ የሞተባት ሴት ትሁን።

Ver Capítulo



መዝሙር 109:9
3 Referencias Cruzadas  

ከአንተ ጋር ላለው ለአንዱ ድሃ ወገኔ ገንዘብ ብታበድረው፥ እንደ ባለ አራጣ አትሁንበት፥ ወለድም አታስከፍለው።


ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጉልማሶቻቸውም በጦርነት ጊዜ በሰይፍ ይመቱ።


ድሀ አደጎችና አባት የሌለን ሆነናል፥ እናቶቻችን እንደ መበለቶች ሆነዋል።