La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 105:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የአገራቸውንም ተክሎች ሁሉ በላ፥ የምድራቸውንም ፍሬ በላ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የምድሪቱንም ዕፀዋት ሁሉ በላ፤ የመሬታቸውንም ፍሬ ሙጥጥ አደረገ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በምድሩ ላይ ያለውን ለምለም ተክልና ሰብል ሁሉ በልተው እንዲጨርሱ አደረገ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከአ​ሕ​ዛብ ጋር ተደ​ባ​ለቁ፥ ሥራ​ቸ​ው​ንም ተማሩ።

Ver Capítulo



መዝሙር 105:35
1 Referencias Cruzadas  

የምድሩንም ፊት ሸፈኑት ምድሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር በዛፉ ላይም በቡቃያው ላይም በግብጽ ምድር ሁሉ አልቀረም።