መዝሙር 105:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ከአሕዛብ ጋር ተደባለቁ፥ ሥራቸውንም ተማሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 የምድሪቱንም ዕፀዋት ሁሉ በላ፤ የመሬታቸውንም ፍሬ ሙጥጥ አደረገ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 የአገራቸውንም ተክሎች ሁሉ በላ፥ የምድራቸውንም ፍሬ በላ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 በምድሩ ላይ ያለውን ለምለም ተክልና ሰብል ሁሉ በልተው እንዲጨርሱ አደረገ፤ Ver Capítulo |