La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 8:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት እኔ ተወለድሁ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ተራራዎችና ኰረብቶች ከመመሥረታቸው በፊት ተወለድኩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተራሮች ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት ወለደኝ፥

Ver Capítulo



ምሳሌ 8:25
7 Referencias Cruzadas  

ወደ ተራሮች ይወጣሉ፥ ወደ ቈላዎች፥ ወዳዘጋጀህላቸው ስፍራ ይወርዳሉ፥


ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ አንተ ነህ።


ምድሪቱንና ሜዳውን ገና ሳይፈጥር፥ የመጀመሪያውንም የዓለም አፈር።


እናም፥ “ጌታ ሆይ! አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤