La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 16:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሙሴና አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ወዳለው ስፍራ መጡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም ሙሴና አሮን ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ሄዱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሙሴና አሮንም መጥተው በመገናኛው በድንኳን ፊት ለፊት ቆሙ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሙሴና አሮ​ንም ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ፊት ገቡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሙሴና አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት መጡ።

Ver Capítulo



ዘኍል 16:43
3 Referencias Cruzadas  

እንዲህም ሆነ፤ ማኅበሩ በሙሴና በአሮን ላይ በተሰበሰቡ ጊዜ ወደ መገናኛው ድንኳን ዘወር ብለው ተመለከቱ፤ እነሆም፥ ደመናው ሸፈነው፥ የጌታም ክብር ተገለጠ።


ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦


መቅሠፍቱም በተገታ ጊዜ አሮን ወደ ሙሴ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተመለሰ።