La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 1:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዳን የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዳን የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዳን የዓሚሻዳይ ልጅ አሒዔዜር

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዳን የአ​ሚ​ሳዲ ልጅ አክ​ያ​ዚር፥

Ver Capítulo



ዘኍል 1:12
5 Referencias Cruzadas  

ከብንያም የጋዴዮን ልጅ አቢዳን፥


ከአሴር የኤክራን ልጅ ፋግኤል፥


ሰፈሮቹንም ሁሉ ከኋላ ሆኖ የሚጠብቀው የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ።


“በሰሜን በኩል እንደ ሠራዊቶቻቸው የዳን ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የዳንም ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበረ።


በአሥረኛውም ቀን የዳን ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አቀረበ፤