እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን።”
እስኪ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”
እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”
ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን፡” አሉ።
ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።
የሚያዩኝ ሁሉ ያፌዙበኛል፥ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይሳለቃሉ፦
በመንገድ የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ የስድብ ናዳ በማውረድ እንዲህ ይሉት ነበር፤ “አይ፥ ቤተ መቅደስን አፍርሰህ በሦስት ቀን የምትሠራ አንተ ነህ፤
እንዲሁም የካህናት አለቆችና ጸሐፍት በማሾፍ እርስ በርሳቸው እንዲህ አሉ፤ “ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ግን ማዳን አልቻለም፤