La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 15:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን።”

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እስኪ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን፡” አሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 15:30
3 Referencias Cruzadas  

የሚያዩኝ ሁሉ ያፌዙበኛል፥ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይሳለቃሉ፦


በመንገድ የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ የስድብ ናዳ በማውረድ እንዲህ ይሉት ነበር፤ “አይ፥ ቤተ መቅደስን አፍርሰህ በሦስት ቀን የምትሠራ አንተ ነህ፤


እንዲሁም የካህናት አለቆችና ጸሐፍት በማሾፍ እርስ በርሳቸው እንዲህ አሉ፤ “ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ግን ማዳን አልቻለም፤