La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 14:59 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።

Ver Capítulo



ማርቆስ 14:59
2 Referencias Cruzadas  

“ይህ፥ የሰው እጅ የሠራውን ቤተ መቅደስ አፍርሼ፥ በሦስት ቀን ሌላ የሰው እጅ ያልሠራውን እሠራለሁ ሲል ሰምተነዋል።”


ሊቀ ካህናቱም ተነሥቶ በፊታቸው በመቆም፥ “እነዚህ በአንተ ላይ የሚመሰክሩት ምንድነው? ለምን አትመልስም?” በማለት ኢየሱስን ጠየቀው።