ሥጋውንና ቆዳውንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ።
ሥጋውንና ቍርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለው።
ሥጋውንና ቆዳውን ግን ከሰፈር ውጪ አውጥቶ አቃጠለው።
ሥጋውንና ቍርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠሉ።
ሥጋውንና ቁርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ።
ወይፈኑንም ከሰፈሩ ውጭ ይወስዳል፥ የፊተኛውንም ወይፈን እንዳቃጠለ ያቃጥለዋል፤ ይህ የማኅበሩ የኃጢአት መሥዋዕት ነው።
ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው ወይፈኑን፥ ቆዳውንም፥ ሥጋውንም፥ ፈርሱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ።
ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው ከኃጢአቱ መሥዋዕት ስቡንና ኩላሊቶቹን፥ በጉበቱም ላይ ያለውን መረብ በመሠዊያው ላይ አቃጠለ።
የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አረደ፤ የአሮንም ልጆች ደሙን አመጡለት፥ እርሱም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ረጨው።