ቁራ ሁሉ በየወገኑ፥
ማንኛውም ዐይነት ቍራ፣
ቊራ ሁሉ በየወገኑ፥
ቁራ ሁሉ በየወገኑ፤
በየወገኑ፥ ቁራ ሁሉ በየወገኑ፥
ቁራንም ወደ ውጪ ላከው፤ እርሱም ውኃው ከምድር ላይ እስኪደርቅ ድረስ ወዲያና ወዲህ ይበር ነበር።
የምትጠጣውንም ውሃ ከዚያው ወንዝ ታገኛለህ፤ ቁራዎችም ምግብ እንዲያመጡልህ አዝዣለሁ።”
ከወንዙም ውሃ ጠጣ፤ ቁራዎችም ዘወትር ጧትና ማታ እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር።
በአባትዋ የምታላግጥን የእናትዋንም ትእዛዝ የምትንቅን ዐይን የሸለቆ ቁራዎች ይጐጠጉጡአታል፥ አሞራዎችም ይበሉአታል።
ጭላት፥ ጭልፊት በየወገኑ፥
ሰጎን፥ ጠላቋ፥ ዝዪ፥ በቋል በየወገኑ፥
ቁራዎችን ተመልከቱ፤ አይዘሩም፤ አያጭዱምም፤ ዕቃ ቤትም ወይም ጎተራ የላቸውም፤ እግዚአብሔርም ይመግባቸዋል፤ እናንተማ ከወፎች እጅግ ትበልጡ የለምን?