La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሰው በወጣትነቱ፣ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰው በወጣትነቱ መከራን በትዕግሥት ቢቀበል መልካም ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰው በታ​ና​ሽ​ነቱ ቀን​በር ቢሸ​ከም መል​ካም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:27
8 Referencias Cruzadas  

ሥርዓትህን እማር ዘንድ ያስጨነቅኸኝ መልካም ሆነልኝ።


በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኖቻችንን እንዴት እንደምንቆጥር እንዲህ አስታውቀን።


ለክፉ ሰው ጉድጓድ እስኪቈፈር ድረስ ከአስከፊ ዘመናት ይወገድ ዘንድ፥ አቤቱ፥ አንተ የገሠጽኸው ሕግህንም ያስተማርኸው ሰው ብፁዕ ነው።


የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጉብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፥ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፥


ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።


ዮድ። እርሱ አሸክሞታልና ዝም ብሎ ለብቻው ይቀመጥ።