La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሆኖም ይህን ዐስባለሁ፤ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሆኖም ይህን አንድ ነገር በማስብበት ጊዜ በተስፋ እሞላለሁ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህ​ችን በልቤ አኖ​ራ​ለሁ፤ ስለ​ዚህ እታ​ገ​ሣ​ለሁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:21
6 Referencias Cruzadas  

ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ከጌታ ጋር ጽኑ ፍቅር፥ በእርሱም ዘንድ ብዙ ማዳን አለና እስራኤል በጌታ ይታመን።


ሔት። ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፥ ርኅራኄው አያልቅምና።


ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይፈጥናል፥ እርሱም አይዋሽም፤ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ጠብቀው፤ አይዘገይም።