ሰቈቃወ 3:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም መራራ ሥር አበላኝ፤ ሐሞትም አጠገበኝ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከችግር የተነሣ ሕይወት እንዲመረኝ አደረገ፤ በእሬትም አጠገበኝ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ምሬትን አጠገበኝ፤ በሐሞትም አሰከረኝ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። |
ስለዚህ ስለ ነብያት የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ከኢየሩሳሌም ነቢያት ዘንድ ርኩሰት በምድር ሁሉ ላይ ወጥቶአልና፥ እሬትን አበላቸዋለሁ የሐሞትንም ውኃ አጠጣቸዋለሁ።”
አንተም፦ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በመካከላችሁ ከምልከው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፥ ስከሩም፥ አስታውኩም፥ ውደቁም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው።