La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 11:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ባርያህ የሰማይን አምላክ ቀንና ሌሊት የምታገለግል፥ እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ናት፤ ስለዚህ ጌታዬ ከአንተ ጋር እቆያለሁ፤ ነገር ግን ባርያህ በየምሽቱ ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ ወደ ሸለቆው ትወርዳለች፤ እርሱም ኃጢአትን በሰሩ ጊዜ ይነግረኛል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የም​ፈራ ነኝና የሰ​ማይ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በመ​ዓ​ል​ትና በሌ​ሊት አገ​ለ​ግ​ለ​ዋ​ለሁ። አቤቱ፥ አሁ​ንም ከአ​ንተ ጋር እኖ​ራ​ለሁ፤ ነገር ግን እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እለ​ምን ዘንድ ሌሊት ወደ ምድረ በዳ እወ​ጣ​ለሁ፤ መቼም የሠ​ሩ​ትን ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ይነ​ግ​ረ​ኛል።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 11:17
0 Referencias Cruzadas