La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 19:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኤሎንን፥ ትምናን፥ አቃሮንን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኤሎን፣ ተምና፣ አቃሮን፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኤሎንን፥ ቲምናን፥ ዔቅሮንን፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤሎን፥ ቴም​ናታ፥ አቃ​ሮን፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 19:43
11 Referencias Cruzadas  

ከብዙ ጊዜ በኋላ የሹዓ ልጅ፥ የይሁዳ ሚስት ሞተች። ይሁዳ ከሐዘኑ ከተጽናና በኋላ ከዓዶላማዊው ከሒራ ጋር የበጎቹን ጠጉር የሚሸልቱ ሰዎች ወዳሉበት ወደ ተምና ሄደ።


ሸዓልቦናዊው ኤሊያሕባ፥ የያሼን ልጆች፤ ዮናታን፥


ቤንዴቀር፦ የማቃጽ፥ የሻዓልቢም፥ የቤትሼሜሽ፥ የኤሎንና የቤት ሐናን ከተሞች ገዥ።


ነዋሪዎችዋን ከአዛጦን፥ በትረ መንግሥት የያዘውንም ከአስቀሎና አጠፋለሁ፤ እጄንም በአቃሮን ላይ እመልሳለሁ፥ ከፍልስጥኤማውያንም የቀሩት ይጠፋሉ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።


አቃሮን ከተመሸጉና ካልተመሸጉ መንደሮችዋ ጋር፤


ቃይን፥ ጊብዓ፥ ተምና፤ ዐሥር ከተሞችና መንደሮቻቸው።


ሸዕለቢንን፥ ኤሎንን፥ ይትላን፥


ኢልተቄን፥ ገባቶንን፥ ባዕላትን፥


አሞራውያን በሔሬስ ተራራና በኤሎን በሸዓልቢምም በመቀመጥ ጸኑ፥ ነገር ግን የዮሴፍ ቤት እጅ ከበደች፥ አስገበረቻቸውም።


ስለዚህ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ዔቅሮን ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ዔቅሮን በገባ ጊዜም፥ የዔቅሮን ሕዝብ፥ “የእስራኤልን አምላክ ታቦት ያመጡብን እኛንና ሕዝባችንን ለማስፈጀት ነው” በማለት ጮኹ።