La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የመቄዳ ንጉሥ፤ አንድ የቤቴል ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ማቄዳ፥ ቤትኤል፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የመ​ቄዳ ንጉሥ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:16
7 Referencias Cruzadas  

ከዚያም በቤቴል ምሥራቅ ወዳለው ተራራ ወጣ፥ በዚያም ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ፥ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠውያን ሠራ የእግዚአብሔርንም ስም ጠራ።


ያዕቆብም ያንን ስፍራ ቤቴል ብሎ ጠራው፥ አስቀድሞ ግን የዚያች ከተማ ስም ሎዛ ነበረ።


በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርሷንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንድም እንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በመቄዳ ንጉሥ ላይ አደረገ።


የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥


የታጱዋ ንጉሥ፥ የኦፌር ንጉሥ፥


በጋይና በቤቴልም ውስጥ እስራኤልን ለማሳደድ ያልወጣ ሰው አልነበረም፤ ከተማይቱንም ከፍተው ተዉ፥ እስራኤልንም አሳደዱት።


የዮሴፍ ወገን ደግሞ ቤቴልን ሊወጉ ወጡ፤ ጌታም ከእነርሱ ጋር ነበር።