ጴጥሮስም በድጋሚ ካደ፤ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።
ጴጥሮስም እንደ ገና ካደ፤ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።
ጴጥሮስም እንደገና ካደ፤ ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ።
ጴጥሮስም ደግሞ ካደ፤ ያንጊዜም ዶሮ ጮኸ።
ጴጥሮስም እንደ ገና ካደ፥ ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።
ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ በዚች ሌሊት ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።
ኢየሱስም፥ “እውነት እልሃለሁ፤ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ፥ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።
እርሱ ግን፥ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ።
እርሱ ግን “ጴጥሮስ ሆይ! ዛሬ ዶሮ ሳይጮኽ፥ ‘አላውቅህም’ እያልህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ እልሃለሁ” አለው።
እርሱ ግን “አንቺ ሴት! እኔ አላውቀውም፤” ሲል ካደ።
ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት “ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።”