ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፦
ኢዮብም መለሰ፥ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ እንዲህም አለ፦
ከማይረባ ነገር፥ ወይስ ከማይጠቅም ንግግር ጋር ይዋቀሳልን?
ይልቁንስ ፈራሽ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ!”
“ኃይል የሌለውን ምንኛ ረዳኸው! ብርታት የሌለውን ክንድ ምንኛ አዳንኸው!
ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦
በሙሴ ትእዛዝ መሠረት የሌዋውያን አገልግሎት ሊሆን በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር እጅ የተቆጠረው የማደሪያው፥ የምስክሩ ማደሪያ፥ ዕቃ ድምር ይህ ነው።