La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢሳይያስ 8:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታም እንደገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔርም እንደ ገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ዳግመኛ ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ደግሞ ተና​ገ​ረኝ፤ እን​ዲ​ህም አለኝ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔርም ደግሞ ተናገረኝ እንዲህም አለኝ፦

Ver Capítulo



ኢሳይያስ 8:5
3 Referencias Cruzadas  

እንደገናም ጌታ አካዝን እንዲህ አለው፤


ሕፃኑም፤ ‘አባባ’ ወይም ‘እማማ’ ብሎ መጥራት ከመቻሉ በፊት፤ የደማስቆ ሀብትና የሰማርያ ምርኮ በአሦር ንጉሥ ይወሰዳል።”


“ይህ ሕዝብ በጸጥታ የሚፈሰውን የሰሊሆምን ውሆች ትቶ፤ በረአሶንና በሮሜልዩ ልጅ ተደስቶአልና።