ጌታም እንደገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤
እግዚአብሔርም እንደ ገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤
እግዚአብሔር ዳግመኛ ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
እግዚአብሔርም ደግሞ ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፦
እግዚአብሔርም ደግሞ ተናገረኝ እንዲህም አለኝ፦
እንደገናም ጌታ አካዝን እንዲህ አለው፤
ሕፃኑም፤ ‘አባባ’ ወይም ‘እማማ’ ብሎ መጥራት ከመቻሉ በፊት፤ የደማስቆ ሀብትና የሰማርያ ምርኮ በአሦር ንጉሥ ይወሰዳል።”
“ይህ ሕዝብ በጸጥታ የሚፈሰውን የሰሊሆምን ውሆች ትቶ፤ በረአሶንና በሮሜልዩ ልጅ ተደስቶአልና።