ዘፍጥረት 36:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የዲሻን ልጆች ዑፅና አራን ናቸው። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የዲሳን ወንዶች ልጆች፦ ዑፅ እና አራን። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የዲሻን ልጆች ዑፅና አራን ናቸው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የሪሶን ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ ዑሳ፥ አራን። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የዲሳን ልጆችም እነዚህ ናቸው ዑፅ አራን። |
የተደባለቀውንም ሕዝብ ሁሉ፥ የዑፅ ምድር ነገሥታትንም ሁሉ፥ የፍልስጥኤም ምድር ነገሥታትንም ሁሉ አስቀሎናንም ጋዛንም አቃሮንንም የአዛጦንንም ትሩፍ፥
ሳን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ሐሤትም አድርጊ፥ ጽዋው ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋል፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ ትራቈቻለሽም።