La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኤፍሮንም ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኤፍሮንም ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዔፍሮንም አብርሃምን እንዲህ ሲል መለሰለት፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤፍ​ሮ​ንም ለአ​ብ​ር​ሃም እን​ዲህ ሲል መለ​ሰ​ለት፥ “አይ​ሆ​ንም፤ ጌታዬ ሆይ፥ እኔን ስማኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኤፍሮን፥ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 23:14
2 Referencias Cruzadas  

የአገሩ ሰዎችም እየሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ፦ “ፈቃድህ ከሆነ፥ አድምጠኝ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፥ አንተም ከእኔ ተቀበለኝና የሚስቴን አስክሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው።


“ጌታዬ ሆይ፥ እኔን ስማኝ፥ የአራት መቶ ሰቅል ዋጋ መሬት በእኔና በአንተ መካከል ምንድነው? እንግዲህ ሬሳህን ቅበር።”