La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 11:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፋሌቅም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ራግውንም ወለደ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ፋሌቅ በ30 ዓመቱ ራግውን ወለደ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ፋሌቅ 30 ዓመት ሲሆነው ረዑን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ፋሌ​ቅም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ራግ​ው​ንም ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ፋሌቅም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 11:18
3 Referencias Cruzadas  

ዔቦርም ፋሌቅን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።


ራግውንም ከወለደ በኋላ ፋሌቅ ሁለት መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።


የሴሮህ ልጅ፥ የራጋው ልጅ፥ የፋሌቅ ልጅ፥ የአቤር ልጅ፥ የሳላ ልጅ፥