La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 11:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ዔቦርንም ወለደ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሳላ በ30 ዓመቱ ዔቦርን ወለደ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሳላሕ 30 ዓመት ሲሆነው ዔቦርን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፤ ዔቦ​ር​ንም ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ዔቦርንም ወለደ፤

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 11:14
2 Referencias Cruzadas  

አርፋክስድም ሼላሕን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ሦስት ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንዶች እና ሴቶች ልጆችን ወለደ። ቃይንምም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ሳላንም ወለደ፥ ቃይንምም ሳላን ከወለደ በኋላ ሶስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።


ሳላም ዔቦርን ከወለደ በኋላ ሦስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።