አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት።
“አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል።
“አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤
“አባቱን ወይም እናቱን የሚማታ ይገደል።
አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።
ሰው ግን ቢደፍር፥ ባልጀራውንም በተንኮል ቢገድለው፥ እንዲገደል ከመሠዊያዬ አውጥተህ ውሰደው።
ሰውን ሰርቆ ቢሸጥ፥ ወይም በእጁ ቢገኝ፥ ፈጽሞ ይሙት።
አባቱን የሚረግም፥ እናቱንም የማያመሰግን ትውልድ አለ።
በአባትዋ የምታላግጥን የእናትዋንም ትእዛዝ የምትንቅን ዐይን የሸለቆ ቁራዎች ይጐጠጉጡአታል፥ አሞራዎችም ይበሉአታል።
“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።
ይህንንም በመረዳት ሕግ የተሠራው ለጻድቃን ሳይሆን ይልቁንስ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዐመጸኞችና ለኀጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኩሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮች፥