መክብብ 3:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድነው? አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሠራተኛ ከጥረቱ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ታዲያ፥ ሠራተኛ ከድካሙ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድን ነው? መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድር ነው? |
እጄ የሠራቻትን ሥራዬን ሁሉ የደከምሁበትንም ድካሜን ሁሉ ተመለከትሁ፥ እነሆ፥ ሁሉ ከንቱ ነፋስንም እንደ መከተል ነበረ፥ ከፀሐይ በታችም ትርፍ አልነበረም።