La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 28:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ በመ​ግ​ባ​ት​ህና በመ​ው​ጣ​ት​ህም ርጉም ትሆ​ና​ለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 28:19
4 Referencias Cruzadas  

በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም።


“እርሱን በመተው ክፉ ድርጊት ከመፈጸምህ የተነሣ፥ እስክትደመሰስ ፈጥነህም እስክትጠፋ ድረስ እጅህ በነካው ሁሉ ላይ ጌታ ርግማንን፥ ሁከትንና መደናገርን ይልክብሃል።


“ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።