“ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።
ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።
“ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።
አንተ በመግባትህና በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።
አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።
በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም።
“እርሱን በመተው ክፉ ድርጊት ከመፈጸምህ የተነሣ፥ እስክትደመሰስ ፈጥነህም እስክትጠፋ ድረስ እጅህ በነካው ሁሉ ላይ ጌታ ርግማንን፥ ሁከትንና መደናገርን ይልክብሃል።
“ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።