ጌታም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ነገረኝ፦
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
“ጌታም እንዳለኝ፥ ተመልሰን በቀይ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሄድን፥ የሴይርንም ተራራ ብዙ ቀን ዞርን።
‘በዚህ ተራራማ አገር ለረጅም ጊዜ ተንከራታችኋልና ይብቃችሁ፥ ተመልሳችሁ ወደ ሰሜን ሂዱ።