ጌታ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
“እንዲህም ሆነ፥ ጦረኞቹ ከጠፉ ከሕዝቡም መካከል ከሞቱ በኋላ፥
‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤
ወደዚህም ስፍራ በደረሳችሁ ጊዜ፥ የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎንና የባሳን ንጉሥ ዐግ ሊወጉን መጡ፤ ነገር ግን ድል አደረግናቸው።