የሚከተሉትን ግን አትበሉም፦ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጪ፥
የሚከተሉትን ግን አትበሉም፤ እነርሱም፦ ንስር፣ የጥንብ አሞራ፣ ግልገል አንሣ፣
ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፦ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ ኣውጭ፥
ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፤ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጭ።
ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፤
“ንጹሕ የሆነውን ወፍ ሁሉ ትበላላችሁ።
ጭልፊት፥ ጭላትና መሰሎቻቸው፥