La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 9:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም፤ አልጠጣምም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሦስት ቀንም ታወረ፤ እህል ውሃም አልቀመሰም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሦስት ቀን ሙሉ ምንም ማየት ሳይችል፥ ሳይበላና ሳይጠጣም ቈየ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚ​ያም ሳያይ ሳይ​በ​ላና ሳይ​ጠጣ ሦስት ቀን ቈየ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 9:9
7 Referencias Cruzadas  

በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀመዝሙር ነበረ፤ ጌታም በራእይ “ሐናንያ ሆይ!” አለው። እርሱም “ጌታ ሆይ! እነሆኝ፤” አለ።


ሳውልም ከምድር ተነሣ፤ ዐይኖቹም በተከፈቱ ጊዜ ምንም አላየም፤ እጁንም ይዘው እየመሩ ወደ ደማስቆ አገቡት።