ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም፤ አልጠጣምም።
ሦስት ቀንም ታወረ፤ እህል ውሃም አልቀመሰም።
ሦስት ቀን ሙሉ ምንም ማየት ሳይችል፥ ሳይበላና ሳይጠጣም ቈየ።
በዚያም ሳያይ ሳይበላና ሳይጠጣ ሦስት ቀን ቈየ።
ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም።
በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀመዝሙር ነበረ፤ ጌታም በራእይ “ሐናንያ ሆይ!” አለው። እርሱም “ጌታ ሆይ! እነሆኝ፤” አለ።
ሳውልም ከምድር ተነሣ፤ ዐይኖቹም በተከፈቱ ጊዜ ምንም አላየም፤ እጁንም ይዘው እየመሩ ወደ ደማስቆ አገቡት።