La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 27:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሁሉም ተበራቱና እንጀራውን ራሳቸው ወስደው በሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚህ ጊዜ ሁሉም ተጽናኑና ምግብ በሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁሉም ተጽ​ናኑ፤ እህ​ልም ቀመሱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 27:36
4 Referencias Cruzadas  

በጌታ ተስፋ አድርግ፥ በርታ፥ ልብህም ይጽና፥ በጌታ ተስፋ አድርግ።


አሁንም አይዞአችሁ ብዬ እመክራችኋለሁ፤ ይህ መርከብ እንጂ ከእናንተ አንድ ነፍስ እንኳ አይጠፋምና።


ስለዚህ እናንተ ሰዎች ሆይ! አይዞአችሁ፤ እንደ ተናገረኝ እንዲሁ እንዲሆን እግዚአብሔርን አምናለሁ።