ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።
ሁሉም ተበራቱና እንጀራውን ራሳቸው ወስደው በሉ።
በዚህ ጊዜ ሁሉም ተጽናኑና ምግብ በሉ።
ሁሉም ተጽናኑ፤ እህልም ቀመሱ።
በጌታ ተስፋ አድርግ፥ በርታ፥ ልብህም ይጽና፥ በጌታ ተስፋ አድርግ።
አሁንም አይዞአችሁ ብዬ እመክራችኋለሁ፤ ይህ መርከብ እንጂ ከእናንተ አንድ ነፍስ እንኳ አይጠፋምና።
ስለዚህ እናንተ ሰዎች ሆይ! አይዞአችሁ፤ እንደ ተናገረኝ እንዲሁ እንዲሆን እግዚአብሔርን አምናለሁ።