እንዲሁም ጳውሎስ ከመካከላቸው ወጣ።
በዚህ ጊዜ ጳውሎስ ከመካከላቸው ወጥቶ ሄደ፤
ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከጉባኤው ወጥቶ ሄደ፤
ጳውሎስም ከመካከላቸው ወጥቶ ሄደ።
የሙታንንም ትንሣኤ በሰሙ ጊዜ እኩሌቶቹ አፌዙበት፤ እኩሌቶቹ ግን “ስለዚህ ነገር ሁለተኛ እንሰማሃለን፤” አሉት።
አንዳንዶች ወንዶች ግን ተባብረው አመኑ፤ ከእነርሱ ደግሞ በአርዮስፋጎስ ያለው የፍርድ ቤት ፈራጅ ዲዮናስዮስ ደማሪስ የሚሉአትም አንዲት ሴት ሌሎችም ከእነርሱ ጋር ነበሩ።