La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 15:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሲላስ ግን በዚያ ይኖር ዘንድ ፈቀደ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሲላስ ግን እዚያው ለመቅረት ወሰነ።]

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

[ሲላስ ግን እዚያው መቅረት ፈለገ።]

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሲላስ ግን በዚያ ሊቈይ ወደደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሲላስ ግን በዚያ ይኖር ዘንድ ፈቀደ።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 15:34
5 Referencias Cruzadas  

በርናባስም ሳውልን ሊፈልግ ወደ ጠርሴስ ወጣ፤


አያሌ ቀንም ከተቀመጡ በኋላ ከወንድሞች በሰላም ተሰናብተው ወደ ሐዋርያት ሄዱ።


ጳውሎስና በርናባስም ከሌሎች ከብዙ ሰዎች ጋር ደግሞ የጌታን ቃል እያስተማሩና ወንጌልን እየሰበኩ በአንጾኪያ ይቀመጡ ነበር።


እርሱም ወደ አካይያ ማለፍ በፈቀደ ጊዜ፥ ወንድሞቹ አጸናኑት፤ ይቀበሉትም ዘንድ ወደ ደቀ መዛሙርት ጻፉለት፤ በደረሰም ጊዜ አምነው የነበሩትን በጸጋ እጅግ ይጠቅማቸው ነበር፤


ስለ ወንድማችን ስለ አጵሎስ ደግሞ፥ ከወንድሞች ጋር ወደ እናንተ እንዲመጣ አጥብቄ ለምኜው ነበር፤ እርሱ ግን አሁን ለመምጣት አልፈለገም፤ ሲመቸው ግን ይመጣል።